የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ 3 ምክትል ፕሬዝደንቶች ሹመት ሰጠ
- March 24, 2026
- Posted by: admin
- Category: News
No Comments
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ 3 ምክትል ፕሬዝደንቶች ሹመት ሰጠ
ሹመቶችም፡-
- ወ/ሮ አይዳ እርቅይሁን ባይሳን የሆልሴል ፋይናንሲንግ እና የውጪ ፈንድ ምክትል ፕሬዚዳንት
- አቶ ተዘራ አማረ ዘረፋ የሪስክ ማኔጅመንት እና ኮምፕሊያንስ ምክትል ፕሬዝዳንት
- ወ/ሮ አለምገና ዘሪሁን ነዲ የውስጥ ኦዲት ምክትል ፕሬዚዳንት
አድርጎ የሾመ ሲሆን የባንኩ የማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች መልካም የስራ ዘመን እንዲሆን ምኞታቸውን ይገልጻሉ፡፡
