የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ 3 ምክትል ፕሬዝደንቶች ሹመት ሰጠ፡፡
ሹመቶችም፡-
1.ወ/ሮ አይዳ እርቅይሁን ባይሳን የሆልሴል ፋይናንሲንግ እና የውጪ ፈንድ ምክትል ፕሬዚዳንት
2. አቶ ተዘራ አማረ ዘረፋ የሪስክ ማኔጅመንት እና ኮምፕሊያንስ ምክትል ፕሬዝዳንት
3. ወ/ሮ አለምገና ዘሪሁን ነዲ የውስጥ ኦዲት ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ አድረጎ የሾመ ሲሆን የባንኩ የማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች መልካም የስራ ዘመን እንዲሆን ምኞታቸውን ይገልጻሉ፡፡
