የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሹመት ሰጠ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ አለማየሁ ለማን በባንኩ የኮርፖሬት ክሬዲት አፕሬዛልና ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት አድረጎ ሾመ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች መልካም የስራ ዘመን እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ይገልጻሉ፡፡